ሐዋርያት ሥራ 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም። አዲሱ መደበኛ ትርጒም እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መፍረስ መበስበስን አላየም። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም። |
ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ “አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለድሁህ፤” ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና።