እንዲሁም ቤት-ጹርን፥ ሦኮን፥ ዓዶላምን፥
ቤትጹር፣ ሦኮን፣ ዓዶላም፣
ቤትጹር፥ ሶኮ፥ ዐዱላም፥
ቤተሱራን፥ ሱላኮን፥ ዓዶላምን፥
ቤትጹርን፥ ሦኮን፥ ዓዶላምን፥
ከሠላሳውም አለቆች ሦስቱ ወርደው በመከር ጊዜ ወደ ዳዊት ወደ ዓዱላም ዋሻ መጡ፥ የፍልስጥኤማውያንም ጭፍራ በራፋይም ሸለቆ ሰፍሮ ነበር።
እርሱም ቤተ ልሔምን፥ ኤጣምን፥ ቴቁሔን ቆረቆረ፤
ጌትን፥ መሪሳን፥ ዚፍን፥
ደግሞም ፍልስጤማውያን በቈላውና በደቡብ በኩል ባሉት በይሁዳ ከተሞች አደጋ ጥለው ነበር፤ ቤትሳሚስንና ኤሎንን፥ ግዴሮትንም፥ ሦኮንና መንደሮችዋን፥ ተምናንና መንደሮችዋን፥ ጊምዞንና መንደሮችዋን ወስደው በዚያ ተቀምጠው ነበር።
በማሬሻ የምትቀመጪ ሆይ፥ ወራሽ አመጣብሻለሁ፤ የእስራኤል ክብር ወደ ዓዱላም ይመጣል።
የልብና ንጉሥ፥ የዓዶላም ንጉሥ፥
የርሙት፥ ዓዶላም፥ ሰኰት፥ ዓዜቃ፥
ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥
ዳዊት ከጋት ተነስቶ ወደ ዓዶላም ዋሻ ሸሸ፤ ወንድሞቹና የአባቱ ቤተሰቦች ይህን በሰሙ ጊዜ፥ እርሱ ወዳለበት ወደዚያው ወረዱ።