La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ነገሥት 6:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሁለቱንም ኪሩቤል በወርቅ ለበጣቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኪሩቤልንም በወርቅ ለበጣቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሁለቱንም ኪሩቤል በወርቅ ለበጣቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኪሩ​ቤ​ል​ንም በወ​ርቅ ለበ​ጣ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኪሩቤልንም በወርቅ ለበጣቸው።

Ver Capítulo



1 ነገሥት 6:28
2 Referencias Cruzadas  

ኪሩቤልንም በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ እንዲቆሙ አደረገ፤ ስለዚህም የተዘረጉ ሁለቱ ክንፎቻቸው በክፍሉ መካከለኛ ቦታ ላይ ተገናኝተው ሌሎቹ ሁለቱ ክንፎቻቸው ደግሞ በተዘረጉበት አቅጣጫ ግንቦቹን ይነኩ ነበር።


የዋናውን ክፍልና የውስጠኛውን ክፍል ግንቦች በሙሉ በኪሩቤል፥ በዘንባባ ዛፎችና በፈኩ የአበባ ቅርጾች አስጌጣቸው።