አቢሱ፥ ናዕማን፥ ኦሖዋ፥
አቢሱ፣ ናዕማን፣ አሖዋ፣
አቢሹዓ፥ ናዕማን፥ አሖሐ፥
አቤሱ፥ ናዕማን፥ አሖዋ፤
አሆሃዊው ጻልሞን፥ ነጦፋዊው ማህራይ፥
ከእርሱ ቀጥሎ የአሆህዊው የዶዶ ልጅ ኤልዔዘር ነበረ፤ እርሱም ለጦርነት አንድ ላይ ተሰብስበው የነበሩትን ፍልስጥኤማውያንን በተገዳደሩ ጊዜ፥ ከዳዊት ጋር ከነበሩት ከሦስቱ ኀያላን ሰዎች አንዱ ነበር። ከዚያም የእስራኤል ሰዎች አፈገፈጉ።
ከእርሱም በኋላ በሦስቱ ኃያላን መካከል የነበረ የአሆሃዊው የዱዲ ልጅ አልዓዛር ነበረ።
ለቤላም ልጆች ነበሩት፤ እነርሱም አዳር፥ ጌራ፥ አቢሁድ፥
ጌራ፥ ሰፉፋም፥ ሑራም ናቸው።