ሑቆቅና መሰማሪያዋ፥ ረአብና መሰማሪያዋ፤
ሑቆቅንና፣ ረአብን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤
ሑቆቅና ረሖብ፤
ሐቆቅና መሰማሪያዋ፥ ረዓብና መሰማሪያዋ፤
ሑቆቅና መሰማርያዋ፥ ረአብና መሰማርያዋ፤
ከአሴርም ነገድ መዓሳልና መሰማሪያዋ፥ ዓብዶንና መሰማሪያዋ፥
ከንፍታሌምም ነገድ በገሊላ ያለችው ቃዴስና መሰማሪያዋ፥ ሐሞንና መሰማሪያዋ፥ ቂርያታይምና መሰምርያዋ ተሰጣቸው።
ሔልቃትንና መሰማሪያዋን፥ ረዓብንና መሰማሪያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።