La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:75 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሑቆቅና መሰማሪያዋ፥ ረአብና መሰማሪያዋ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሑቆቅንና፣ ረአብን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሑቆቅና ረሖብ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሐቆ​ቅና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፥ ረዓ​ብና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሑቆቅና መሰማርያዋ፥ ረአብና መሰማርያዋ፤

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:75
3 Referencias Cruzadas  

ከአሴርም ነገድ መዓሳልና መሰማሪያዋ፥ ዓብዶንና መሰማሪያዋ፥


ከንፍታሌምም ነገድ በገሊላ ያለችው ቃዴስና መሰማሪያዋ፥ ሐሞንና መሰማሪያዋ፥ ቂርያታይምና መሰምርያዋ ተሰጣቸው።


ሔልቃትንና መሰማሪያዋን፥ ረዓብንና መሰማሪያዋን፤ አራቱን ከተሞች ሰጡአቸው።