ሖሎንና መሰማሪያዋ፥ ዳቤርና መሰማሪያዋ፥
ሖሎንን፣ ዳቤርን፣
የኢያቴርን ከተማና መሰማሪያዋን፥ ዳቤርንና መሰማሪያዋን፤
ሖሎንንና መሰማርያዋን፥ ዳቤርንና መሰማርያዋን፥
ለአሮንም ልጆች እነዚህን የመማፀኛ ከተሞች ሰጡ፤ እርሱም፦ ኬብሮን፥ ልብናና መሰማሪያዋ፥ ደግሞ የቲር፥ ኤሽትሞዓና መሰማሪያዋ፥
ዓሳንና መሰማሪያዋ፥ ቤት-ሳሚስና መሰማሪያዋ ናቸው፤
ስለዚህም የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ ወደ ኬብሮን ንጉሥ ወደ ሆሃም፥ ወደ የርሙት ንጉሥም ወደ ጲርአም፥ ወደ ለኪሶ ንጉሥም ወደ ያፊዓ፥ ወደ ዔግሎም ንጉሥም ወደ ዳቤር እንዲህ ብሎ ላከ፦
ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ እርሷንም ወጉአት፥
የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥
ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥
ጎሶም፥ ሖሎን፥ ጊሎ፤ ዐሥራ አንድ ከተሞችና መንደሮቻቸው።
ሬሜትን፥ ዐይን-ጋኒምን፥ ዐይን-ሐዳን፥ ቤት-ጳጼጽን ነበረ፤
ሖሎንንና መሰማሪያዋን፥ ዳቤርንና መሰማሪያዋን፥