1 ዜና መዋዕል 4:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ምሾባብ፥ የምሌክ፥ የአሜስያስ ልጅ ኢዮስያ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሞሾባብ፣ የምሌክ፣ የአሜስያስ ልጅ ኢዮስያስ፣ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም የየጐሣ አለቆቻቸውም ከዚህ በታች የተመለከቱት ናቸው፦ መሾባብ፥ ያምሌክ፥ የአሜስያስ ልጅ ዮሻ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) መሶባብ፥ የምሌክ፥ የአሚስያስ ልጅ ኢዮስያ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ምሾባብ፥ የምሌክ፥ የአሜስያስ ልጅ ኢዮስያ፥ |
እነዚህም በስማቸው የተጻፉ በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ዘመን መጥተው ድንኳኖቻቸውንና በዚያ የተገኙትን ምዑናውያንን መቱ፥ እስከ ዛሬም ድረስ ፈጽመው አጠፉአቸው፤ በዚያም ለመንጎቻቸው መሰማሪያ ነበረና በስፍራቸው ተቀመጡ።