ቃይናን፥ መላልኤል፥ ያሬድ፥
ቃይናን፣ መላልኤል፣ ያሬድ፣
ቃይናን መሀላልኤልን ወለደ፤ መሀላልኤል ያሬድን ወለደ፤ እነርሱም በየስማቸው ለሚጠሩ ሕዝቦች የቀድሞ አባቶች ናቸው።
ቃይናን፥ መላልኤል፥ ያሬድ፥
ሄኖስም ዘጠና ዓመት ሲሆነው፥ ቃይናንንም ወለደ፥
አዳም፥ ሴት፥ ሄኖስ፥
ሄኖክ፥ ማቱሳላ፥ ላሜሕ፥
የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥ የመሀላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥