Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 1:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 አዳም፥ ሴት፥ ሄኖስ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 አዳም፣ ሴት፣ ሄኖስ፣

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 አዳም ሤትን ወለደ፤ ሤት ሄኖስን ወለደ፤ ሄኖስ ቃይናንን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 አዳም፥ ሴት፥ ሄኖስ፥

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 አዳም፥ ሤት፥ ሄኖስ፥

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 1:1
8 Referencias Cruzadas  

የኖኅ ልጆች የሴም፥ የካም፥ እና የያፌት ትውልድ ይህ ነው፥ ከጥፋት ውኃም በኋላ ልጆችን ወለዱ።


አዳም ደግሞ ሚስቱን አወቀ፥ ወንድ ልጅንም ወለደች። ስሙንም፥ “ቃየን በገደለው በአቤል ምትክ እግዚአብሔር ሌላ ዘር ተክቶልኛል” ስትል ሤት አለችው።


የአዳም የዘር ሐረግ መጽሐፍ ይህ ነው። እግዚአብሔር ሰውን በፈጠረ ጊዜ በእግዚአብሔር አምሳያ አደረገው፤


አዳምም የኖረበት ዘመን ሁሉ ዘጠኝ መቶ ሠላሳ ዓመት ሆነ፥ ሞተም።


ቃይናን፥ መላልኤል፥ ያሬድ፥


የቃይናን ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥


የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos