La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 1:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አርፋክስድም ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤ ሳላም ዔቦርን ወለደ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አር​ፋ​ክ​ስ​ድም ቃይ​ና​ንን ወለደ፤ ቃይ​ና​ንም ሳላን ወለደ፤ ሳላም ኤቦ​ርን ወለደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አርፋክስድም ቃይናንን ወለደ፤ ቃይናንም ሳላን ወለደ፤ ሳላም ዔቦርን ወለደ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 1:18
4 Referencias Cruzadas  

አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


የሴምም ልጆች፤ ኤላም፥ አሦር፥ አርፋክስድ፥ ሉድ፥ አራም፥ ዑፅ፥ ሑል፥ ጌቴር፥ ሞሳሕ ናቸው።


ለዔቦርም ሁለት ልጆች ተወለዱለት፤ በዘመኑ ምድር ተከፍላለችና የአንደኛው ስም ፋሌቅ ተባለ፤ የወንድሙም ስም ዮቅጣን ይባል ነበር።