Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 1:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 አርፋክስድ ሳላን ወለደ፤ ሳላም ዔቦርን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 አርፋክስድም ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 አር​ፋ​ክ​ስ​ድም ቃይ​ና​ንን ወለደ፤ ቃይ​ና​ንም ሳላን ወለደ፤ ሳላም ኤቦ​ርን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

18 አርፋክስድም ቃይናንን ወለደ፤ ቃይናንም ሳላን ወለደ፤ ሳላም ዔቦርን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 1:18
4 Referencias Cruzadas  

አርፋክስድ ሼላሕን ወለደ፤ ሼላሕም ዔቦርን ወለደ።


የሴም ልጆች፦ ዔላም፥ አሦር፥ አርፋክስድ፥ ሉድ፥ አራም፥ ዑፅ፥ ሑል፥ ጌቴርና ሜሼክ ሲሆኑ፥ እነርሱም በስሞቻቸው ለሚጠሩ ሕዝቦች የነገድ አባቶች ናቸው።


ዔቦር ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ በእርሱ ዘመን የዓለም ሕዝቦች ስለ ተከፋፈሉ የመጀመሪያው ልጅ ፌሌቅ ተብሎ ተጠራ፤ ሁለተኛው ደግሞ ዮቅጣን ተብሎ ተጠራ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos