ዘኍል 13:6 - መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከይሁዳ ነገድ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከይሁዳ ነገድ፣ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከይሁዳ ነገድ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከይሁዳ ነገድ የይፉኔ ልጅ ካሌብ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከይሁዳ ነገድ የዮፎኒ ልጅ ካሌብ፤ |
ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርስዋ አስቀምጣችሁ ዘንድ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም።
እግዚአብሔር ስለ እነርሱ፦ በእውነት በምድረ በዳ ይሞታሉ ብሎ ተናግሮአልና። ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብ ከነዌም ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእነርሱ አንድ ሰው ስንኳ አልቀረም።