ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።”
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አሒራዕ።”
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።
ከጋድ የራጉኤል ልጅ ኤሊሳፍ፥
ከማኅበሩ የተመረጡ የእስራኤል አእላፍ ታላላቆች፥ የአባቶቻቸው ነገድ አለቆች እነዚህ ናቸው።
በንፍታሌምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የዔናን ልጅ አኪሬ አለቃ ነበረ።
በእነርሱም አጠገብ የንፍታሌም ነገድ ይሆናል፤ የንፍታሌምምም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ ነበረ።
በአሥራ ሁለተኛውም ቀን የንፍታሌም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ፤