La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 15:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እርሱ መዋቲ ሲሆን በኀ​ጢ​አት እጅ መዋ​ቲን ይሠ​ራል፥ እርሱ ሕያው ስለ​ሆነ እነ​ዚህ ግን ከቶ ሕያ​ዋን ስላ​ይ​ደሉ ከጣ​ዖ​ቶቹ ይሻ​ላ​ልና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሞት ዕጣ ፈንታው ነውና ያልተባረኩት እጆቹ ሊሠሩ የሚችሉት በድን ብቻ ነው። ከሚያመልካቸው ጣኦቶች ይልቅ፥ እርሱ የከበረ ነው፤ እርሱ መኖር ይችላል፥ እነርሱ ግን ፈጽሞ ሊኖሩ አይችሉም።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 15:17
0 Referencias Cruzadas