La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወን​ድሜ አንተ ግን ከደግ ቤተ ሰብ ነህ፤ ነገር ግን ንገ​ረኝ፤ ደመ​ወ​ዝ​ህን ምን እን​ስ​ጥህ? በየ​ቀኑ አንድ ድራ​ህማ እን​ስ​ጥ​ህን? ምግ​ብ​ህስ ከልጄ ጋር ይሁን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጦቢትም “ወንድሜ ሆይ እንኳን በደኀና መጣህ፥ ስለ ቤተሰብህ እርግጡን ለማወቅ በመሻቴ አትቀየመኝ፥ ወንድማችን መሆንህ ከጥሩ ዘር መወለድህ አወቅሁ፤ የታላቁ የሸማይያ ሁለት ልጆች አናንያንና ናታንን አውቃቸዋለሁ፤ ከኔ ጋር ኢየሩሳሌም ይሄዱ ነበር አብረን እንሰግድ ነበር። ከእምነታቸው ንቅንቅ አላሉም፤ ዘመዶችህ ደጐች ናቸው፥ ከመልካም ዘር ተወልደሃል፤ እንኳን ደኀና መጣህ” አለው።

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:14
0 Referencias Cruzadas