La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 14:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመሸም ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋራ መጣ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመሸ ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በመሸም ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 14:17
7 Referencias Cruzadas  

ደቀ መዛሙርቱም ወጡ፤ ወደከተማም ሄደው እንዳላቸው አገኙ፤ ፋሲካንም አሰናዱ።


ተቀምጠውም ሲበሉ ኢየሱስ “እውነት እላችኋለሁ፥ ከእናንተ አንዱ፥ እርሱም ከእኔ ጋር የሚበላው አሳልፎ ይሰጠኛል፤” አለ።


ሰዓ​ቱም በደ​ረሰ ጊዜ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ በማ​ዕድ ተቀ​መጠ፤ ዐሥራ ሁለቱ ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም ከእ​ርሱ ጋር ተቀ​መጡ።


ነገር ግን ይህን የም​ና​ገር ስለ ሁላ​ችሁ አይ​ደ​ለም፤ የመ​ረ​ጥ​ኋ​ቸው እነ​ማን እንደ ሆኑ እኔ አው​ቃ​ለሁ፤ ነገር ግን መጽ​ሐፍ ‘እን​ጀ​ራ​ዬን የሚ​መ​ገብ ተረ​ከ​ዙን በእኔ ላይ አነሣ’ ያለው ይፈ​ጸም ዘንድ ነው።