Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 14:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋራ መጣ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 በመሸም ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 በመሸ ጊዜ ኢየሱስ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 በመሸም ጊዜ ከዐሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 በመሸም ጊዜ ከአሥራ ሁለቱ ጋር መጣ።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 14:17
7 Referencias Cruzadas  

ደቀ መዛሙርቱም ወጥተው ወደ ከተማዪቱ ሄዱ፤ ማንኛውም ነገር ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት፤ ፋሲካውንም አሰናዱ።


በማእድ ላይ ሳሉም፣ “እውነት እላችኋለሁ፣ ከመካከላችሁ አንዱ፣ ዐብሮኝ የሚበላው እርሱ አሳልፎ ይሰጠኛል” አላቸው።


ሰዓቱም በደረሰ ጊዜ ኢየሱስ ከሐዋርያቱ ጋራ በማእድ ተቀመጠ፤


“ስለ ሁላችሁ መናገሬ አይደለም፤ የመረጥኋቸውን ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን፣ ‘እንጀራዬን የሚበላ ተረከዙን አነሣብኝ’ የሚለው የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos