La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ባሮክ 5:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሆይ! ተነ​ሥ​ተሽ፥ በላ​ይ​ኛ​ውም ቦታ ቁሚ፤ ወደ ምሥ​ራ​ቅም ተመ​ል​ከቺ፤ ከም​ዕ​ራ​ብና ከም​ሥ​ራ​ቅም በቅ​ዱሱ ቃል ልጆ​ችሽ እንደ ተሰ​በ​ሰቡ እዪ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም በማ​ሰብ ደስ ይላ​ቸ​ዋል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኢየሩሳሌም ሆይ ተነሺ! በከፍታ ላይ ቁሚ፤ ወደ ምሥራቅም ተመልከቺ፥ እግዚአብሔር ስላሰባቸው በመደሰት በቅዱሱ ቃል ከምሥራቅና ከምዕራብ የተሰበሰቡትን ልጆችሽን እዪ፤

Ver Capítulo



መጽሐፈ ባሮክ 5:5
0 Referencias Cruzadas