La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ነገሥት 21:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወገ​ባ​ቸ​ው​ንም በማቅ ታጠቁ፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ገመድ ጠመ​ጠሙ፤ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ገብ​ተው፥ “ባሪ​ያህ ወልደ አዴር፦ ሰው​ነ​ታ​ች​ንን አድ​ነን አለህ” አሉት። እር​ሱም፥ “ገና በሕ​ይ​ወት አለን? ወን​ድሜ ነው” አለ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወገባቸውንም በማቅ ታጠቁ፥ በራሳቸውም ገመድ ጠመጠሙ፥ ወደ እስራኤልም ንጉሥ መጥተው፦ ባሪያህ ወልደ አዴር፦ ነፍሴን ትምራት ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎአል አሉት። እርሱም፦ ገና በሕይወቱ አለን? ወንድሜ ነው አለ።

Ver Capítulo



1 ነገሥት 21:32
0 Referencias Cruzadas