La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጁ ሳምዓ፥ ልጁ ሐግያ፥ ልጁ ዓሣያ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልጁ ሳምዓ፣ ልጁ ሐግያ፣ ልጁ ዓሣያ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጁ ሳምዓ፥ ልጁ ሐግያ፥ ልጁ ዓሣያ ነበሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዑዛ ሺምዓን ወለደ፤ ሺምዓ ሐጊያን ወለደ፤ ሐጊያም ዐሳያን ወለደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልጁ ሳምዓ፥ ልጁ ሐግያ፥ ልጁ ዓሣያ።

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:30
3 Referencias Cruzadas  

የሜ​ራሪ ልጆች ሞዓ​ሊና ሐሙሲ ነበሩ። የሞ​ዓሊ ልጆች አል​ዓ​ዛ​ርና ቂስ ነበሩ።


የሜ​ራሪ ልጆች፤ ሞሓሊ፥ ልጁ ሎቤኒ፥ ልጁ ሰሜኢ፥ ልጁ ዖዛ፥


ዳዊ​ትም ታቦቷ በም​ታ​ር​ፍ​በት ጊዜ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ያቆ​ማ​ቸው የመ​ዘ​ም​ራን አለ​ቆች እነ​ዚህ ናቸው።