Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ዑዛ ሺምዓን ወለደ፤ ሺምዓ ሐጊያን ወለደ፤ ሐጊያም ዐሳያን ወለደ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ልጁ ሳምዓ፣ ልጁ ሐግያ፣ ልጁ ዓሣያ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ልጁ ሳምዓ፥ ልጁ ሐግያ፥ ልጁ ዓሣያ ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ልጁ ሳምዓ፥ ልጁ ሐግያ፥ ልጁ ዓሣያ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 ልጁ ሳምዓ፥ ልጁ ሐግያ፥ ልጁ ዓሣያ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:30
3 Referencias Cruzadas  

መራሪም ማሕሊና ሙሺ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ማሕሊም አልዓዛርና ቂሽ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩት።


የመራሪ ዘሮች፦ መራሪ ማሕሊን ወለደ፤ ማሕሊ ሊብኒን ወለደ፤ ሊብኒ ሺምዒን ወለደ ሺምዒ ዑዛን ወለደ፤


የቃል ኪዳኑ ታቦት ወደ ኢየሩሳሌም ከመጣ በኋላ ንጉሥ ዳዊት በእግዚአብሔር ቤት ለሚያገለግሉት መዘምራን ኀላፊ የሚሆኑ ሰዎችን ሾመ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos