La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 109:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዕድሜውም በቶሎ ይቀጭ፤ ሥራውንም ሌላ ሰው ይውሰድበት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ዕድሜው ይጠር፤ ሹመቱንም ሌላ ይውሰደው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዘመኖቹም ጥቂት ይሁኑ፥ ሹመቱንም ሌላ ይውሰድ።

Ver Capítulo



መዝሙር 109:8
3 Referencias Cruzadas  

አምላክ ሆይ! አንተ ግን ክፉዎችን ወደ ጥልቅ ጒድጓድ ትጥላቸዋለህ፤ እነዚያ ነፍሰ ገዳዮችና ከዳተኞች ግማሽ ዕድሜአቸውን እንኳ አይኖሩም፤ እኔ ግን በአንተ እተማመናለሁ።


እርሱም ሠላሳውን ጥሬ ብር በቤተ መቅደስ ውስጥ በትኖ፥ ትቶአቸው ወጣ፤ ሄዶም ታንቆ ሞተ።