La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:33 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:33
8 Referencias Cruzadas  

እነርሱም ከሰሙት በኋላ በአነጋገሩ ተደንቀው ትተውት ሄዱ።


ኢየሱስም “እንግዲያውስ የንጉሡን ለንጉሡ፥ የእግዚአብሔርን ለእግዚአብሔር ስጡ፤” ሲል መለሰላቸው። እነርሱም በመልሱ ተደነቁ።


በሰንበት ቀን በምኲራብ ማስተማር ጀመረ፤ ብዙ ሰዎች በዚያ ተገኝተው ይሰሙት ነበር፤ እነርሱም “ይህ ሰው ይህን ሁሉ ነገር ከየት አገኘው? ምን ዐይነት ጥበብ ተሰጥቶታል? እነዚህንስ ተአምራት የሚያደርገው እንዴት ነው?” እያሉ ይደነቁ ነበር።


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ይገረሙ ነበር።


ስለ እርሱ ሁሉም መልካም ይናገሩ ነበር፤ በሚናገረውም ጸጋን የተመላ ቃል ተደንቀው “ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለምን?” አሉ።


ወታደሮቹም “ይህ ሰው እንደሚናገረው ዐይነት ማንም ተናግሮ አያውቅም” ሲሉ መለሱ።