Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ማቴዎስ 22:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo Copiar




ማቴዎስ 22:33
8 Referencias Cruzadas  

ሎሌ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም መል​ሰው፥ “ያ ሰው እንደ ተና​ገ​ረው ያለ ከቶ ሰው አል​ተ​ና​ገ​ረም” አሉ​አ​ቸው።


ሁሉም የን​ግ​ግ​ሩን መከ​ና​ወን መሰ​ከ​ሩ​ለት፤ የአ​ን​ደ​በ​ቱ​ንም ቅል​ጥ​ፍና እያ​ደ​ነቁ፥ “ይህ የዮ​ሴፍ ልጅ አይ​ደ​ለ​ምን?” ይሉ ነበር።


የሰ​ሙ​ትም ሁሉ አስ​ተ​ዋ​ይ​ነ​ቱ​ንና አመ​ላ​ለ​ሱን ያደ​ንቁ ነበር።


ኢየሱስም መልሶ “የቄሳርን ለቄሳር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ፤” አላቸው። በእርሱም ተደነቁ።


ሰንበትም በሆነ ጊዜ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ ብዙዎችም ሰምተው ተገረሙና “እነዚህን ነገሮች ይህ ከወዴት አገኛቸው? ለዚህ የተሰጠችው ጥበብ ምንድር ናት? በእጁም የሚደረጉ እንደነዚህ ያሉ ተአምራት ምንድር ናቸው?


ይህንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios