እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት።
እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቍራሽ ሰጡት፤
እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት፤
እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፤ ከማር ወለላም ጥቂት ሰጡት።
እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤
ኢየሱስ ግን ይህን ነገር ማንም እንዳያውቅ አዘዛቸውና “የምትበላውን ስጡአት!” አላቸው።
እነርሱም ከደስታና ከአድናቆት ብዛት የተነሣ ገና አላመኑም ነበር። ኢየሱስም “አንዳች የሚበላ ነገር አላችሁን?” ሲል ጠየቃቸው።
እርሱም ተቀብሎ በፊታቸው በላ።
ከዚያም ኢየሱስ መጣና፤ እንጀራውንና ዓሣውን አንሥቶ ሰጣቸው።