La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 24:42 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቍራሽ ሰጡት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ር​ሱም ከተ​ጠ​በሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፤ ከማር ወለ​ላም ጥቂት ሰጡት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 24:42
4 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስ ግን ይህን ነገር ማንም እንዳያውቅ አዘዛቸውና “የምትበላውን ስጡአት!” አላቸው።


እነርሱም ከደስታና ከአድናቆት ብዛት የተነሣ ገና አላመኑም ነበር። ኢየሱስም “አንዳች የሚበላ ነገር አላችሁን?” ሲል ጠየቃቸው።


እርሱም ተቀብሎ በፊታቸው በላ።


ከዚያም ኢየሱስ መጣና፤ እንጀራውንና ዓሣውን አንሥቶ ሰጣቸው።