Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሉቃስ 24:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 እነ​ር​ሱም ከተ​ጠ​በሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፤ ከማር ወለ​ላም ጥቂት ሰጡት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቍራሽ ሰጡት፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤

Ver Capítulo Copiar




ሉቃስ 24:42
4 Referencias Cruzadas  

ይህንም ማንም እንዳያውቅ አጥብቆ አዞአቸው “የምትበላውን ስጡአት፤” አላቸው።


ከድ​ን​ጋጤ የተ​ነ​ሣም ገና ሳያ​ምኑ ደስ ብሎ​አ​ቸ​ውም ሲያ​ደ​ንቁ ሳሉ፥ “በዚህ አን​ዳች የሚ​በላ አላ​ች​ሁን?” አላ​ቸው።


ተቀ​ብ​ሎም በፊ​ታ​ቸው በላ፤ የተ​ረ​ፈ​ው​ንም አን​ሥቶ ሰጣ​ቸው።


ጌታ​ችን ኢየ​ሱ​ስም መጣና ኅብ​ስ​ቱን አን​ሥቶ ሰጣ​ቸው፤ ከዓ​ሣ​ውም እን​ዲሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos