ዘፍጥረት 5:18 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ያሬድ 162 ዓመት ሲሆነው ሔኖክን ወለደ፤ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ያሬድ፣ ዕድሜው 162 ዓመት ሲሆን ሔኖክን ወለደ፤ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ያሬድም መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ፥ ሄኖክንም ወለደ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ያሬድም መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ፤ ሄኖክንም ወለደ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ያሬድም መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ፤ |
ጳውሎስ ይህን ራእይ ካየ በኋላ ወዲያውኑ ወደ መቄዶንያ ለመሄድ ፈለግን፤ ይህም የሆነው ለመቄዶንያ ሰዎችም ወንጌልን እንድናስተምር ጌታ እንደ ጠራን ስለ ተረዳን ነው።