La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 7:8 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴ​ንና አሮ​ንን እን​ዲህ ሲል ተና​ገ​ራ​ቸው፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግዚአብሔርም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ሲል ተናገራቸው፦

Ver Capítulo



ዘፀአት 7:8
3 Referencias Cruzadas  

ከንጉሡም ጋር በተነጋገሩበት በዚያ ጊዜ ሙሴ የሰማንያ ዓመት ዕድሜ ሲኖረው፥ አሮን ደግሞ ሰማንያ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበር።


“ፈርዖን ‘እስቲ ተአምራት በማድረግ ማንነታችሁን ግለጡልኝ’ ቢላችሁ ለአሮን ንገረውና በትሩን ወስዶ በንጉሡ ፊት ይጣለው፤ በዚያን ጊዜ በትሩ ተለውጦ እባብ ይሆናል።”


ተአምራቱንና እርሱ በግብጽ ንጉሥና በመላው አገሩ ላይ ያደረገውን ድንቅ ሥራ ሁሉ አይታችኋል።