La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 15:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሸክላ ሠሪው ለስላሳውን አፈር ለውሶ፥ ቀርጾና ደክሞ እኛ የምንገለገልባቸውን ቁሳቁሶች ይሠራል፤ ለከበረ ዓላማ የሚውለውን ዕቃ ለረከሰውም ቢሆን እንዲሁ የሚሠራው ከዚያው ጭቃ ነው። ከሁለቱ ግልጋሎቶች የትኛው ለየትኛው እንደሚውልም የሚወስነው እርሱ ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሸክላ ሠሪ ለስ​ላሳ አፈ​ርን በለ​ወሰ ጊዜ ከእኛ ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ሁሉ ሊያ​ገ​ለ​ግል የሚ​ገ​ባ​ውን የተ​ለ​ያየ ሥራን ይሠ​ራል፥ ነገር ግን ከዚ​ያው ጭቃ ለን​ጹሕ ሥራ አገ​ል​ግ​ሎት ዕቃ​ዎ​ችን ይሠ​ራል፥ እን​ደ​ዚ​ሁም ለሌ​ሎች ሥራ​ዎች በእ​ነ​ዚህ አም​ሳል ይሠ​ራል፤ የእ​ነ​ዚ​ህም ሁሉ ተግ​ባር ለተ​ለ​ያየ መፍ​ቅድ ነው፥ ነገር ግን ይህ ወይም ያ ለምን ጥቅም እን​ደ​ሚ​ውል ፈራጁ ዳኛ ሸክላ ሠሪው ነው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 15:7
0 Referencias Cruzadas