Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 15:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 ከንቱ ድካም እርሱ ራሱ በቅርቡ ከወጣበት አፈር፥ ብዙም ሳይቆይ የተዋሳትን ነፍስ እንዲመልስ በተጠየቀ ጊዜ ከሚገባበት ምድር፥ ከዚያው ጭቃ ፍሬ ቢሱን ጣኦት ቀረጸ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 ለክ​ፋት የሚ​ደ​ክም ሰው ግን ከዚያ ጭቃ ከንቱ ጣዖ​ትን ይሠ​ራል፥ ይህም ከጥ​ቂት ቀን አስ​ቀ​ድሞ ከም​ድር ተሠራ፤ ከጥ​ቂት ቀንም በኋላ ከእ​ርሷ ወደ ወጣ​ባት ምድር ይመ​ለስ ዘንድ አለው፥ ስለ ነፍሱ ፍር​ድም ይመ​ረ​መ​ራል።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 15:8
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos