La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 13:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህም የሚተርፍ ጐባጣና ጉጥ የበዛበት፥ ለምንም የማይሆን እንጨት ይኖራል፤ ጠራቢውም ይህን እንጨት በዕረፍት ጊዜው ይልገዋል፤ ከልምድ ባገኘው ችሎታ ያስተካክለዋል፤ በሰው ምስል ይቀርጸዋል፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዳግ​መ​ኛም ለም​ንም ከማ​ይ​ጠ​ቅም እን​ጨት የተ​ረፈ ጕማ​ጁን፥ ጕጣ​ሙ​ንና ጫፉ ሁሉ የጠ​መ​መ​ውን እን​ጨት ወስዶ ሥራ​ውን በማ​ስ​ተ​ን​ተን ይጠ​ር​በ​ዋል፥ ከዚ​ህም በኋላ በቦ​ዘ​ነ​በት ቀን በሰው መልክ መስሎ ይቀ​ር​ፀ​ዋል።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 13:13
0 Referencias Cruzadas