La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጦቢትም “ተባረክ ወንድሜ” አለው። ልጁንም ጠራና “ልጄ ለመንገድ የሚያስፈልገውን አዘጋጅና ከወንድምህ ጋር ሂዱ፥ በሰማይ ያለ አምላክ በደኀና እዛ ያድርሳችሁ፥ በደኀናና በጤና ወደ እኔ ይመልሳችሁ፥ ልጄ መልአኩ ከእናንተ ጋር ይሂድ፥ ይጠብቃችሁም” አለው። ጦቢያ ከመሄዱ በፊት አባቱንና እናቱን ሳማቸው፤ ጦቢትም “መልካም መንገድ” አለው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እናቱ ሐናም አለ​ቀ​ሰች፤ ጦቢ​ት​ንም እን​ዲህ አለ​ችው፥ “ልጄን ለምን ላክ​ኸው? እርሱ በፊ​ታ​ችን የሚ​ወ​ጣና የሚ​ገባ፥ በእ​ጃ​ችን ያለ ምር​ኩ​ዛ​ችን አይ​ደ​ለ​ምን?

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:17
0 Referencias Cruzadas