La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሲራክ 45:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታን በመፍራት ትጋቱ፥ ሕዝቡ ባመፀ ወቅት በእምነቱ በመጽናቱ፥ በልበ ሙሉነትና በድፍረት በመቆሙ፥ ለእሥራኤልም ስርየትን በማስገኘቱ፥ የአልዓዛር ልጅ ፊንሃስ ክብርን በተመለከተ በሦስተኛ ደረጃ ላይ ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የአ​ል​ዓ​ዛር ልጅ ፊን​ሐ​ስም በክ​ብር ሦስ​ተኛ ነው፤ ለአ​ም​ል​ኮተ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቀን​ቶ​አ​ልና፥ ሕዝ​ቡ​ንም ለማ​ስ​ተ​ማር አስ​ነ​ሥ​ቶ​ታ​ልና፥ በል​ቡ​ናው ቸር​ነ​ትም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈቃድ የተ​ነሣ ለእ​ስ​ራ​ኤል አስ​ተ​ሰ​ረየ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሲራክ 45:23
0 Referencias Cruzadas