ሮሜ 12:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ክፉን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ስለዚህ ክፉውን ነገር በመልካም ነገር አሸንፍ እንጂ በክፉ ነገር አትሸነፍ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ክፉውን በመልካም ሥራ ድል ንሣው እንጂ ክፉውን በክፉ ድል አትንሣው። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ። |
ሁሉም ሰው ለበላይ ባለ ሥልጣናት ይገዛ። ከእግዚአብሔር ካልተገኘ በቀር ሥልጣን የለምና፤ ያሉትም ባለ ሥልጣኖች በእግዚአብሔር የተሾሙ ናቸው።