La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 24:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታ ይህንን አይቶ እንዳያዝንብህ፥ ቁጣውንም ከእርሱ ላይ እንዳያነሣ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አለዚያ እግዚአብሔር ይህን አይቶ ደስ አይለውም፤ ቍጣውንም ከርሱ ይመልሳል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚህ ነገር ደስ ቢልህ ግን እግዚአብሔርን ታሳዝናለህ፤ እግዚአብሔርም በጠላትህ ላይ የሚያሳየውን ቊጣ ያቆማል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግዚአብሔር ያያልና፥ ደስም አያሰኘውምና፥ ቍጣውን ከእርሱ ይመልሳል።

Ver Capítulo



ምሳሌ 24:18
4 Referencias Cruzadas  

ጠላትህ ቢወድቅ ደስ አይበልህ፥ በመሰናከሉም ልብህ ሐሤት አያድርግ፥


በክፉ አድራጊዎች የተነሣ አትቈጣ፥ በክፉዎችም አትቅና።