Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ምሳሌ 24:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

18 አለዚያ እግዚአብሔር ይህን አይቶ ደስ አይለውም፤ ቍጣውንም ከርሱ ይመልሳል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 ጌታ ይህንን አይቶ እንዳያዝንብህ፥ ቁጣውንም ከእርሱ ላይ እንዳያነሣ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

18 በዚህ ነገር ደስ ቢልህ ግን እግዚአብሔርን ታሳዝናለህ፤ እግዚአብሔርም በጠላትህ ላይ የሚያሳየውን ቊጣ ያቆማል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 እግዚአብሔር ያያልና፥ ደስም አያሰኘውምና፥ ቍጣውን ከእርሱ ይመልሳል።

Ver Capítulo Copiar




ምሳሌ 24:18
4 Referencias Cruzadas  

ጠላትህ ሲወድቅ ደስ አይበልህ፤ ሲሰናከልም ልብህ ሐሤት አያድርግ፤


በጨካኞች ድርጊት አትጨነቅ፤ በክፉዎችም አትቅና፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos