La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 14:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጧት ሲነጋና በምድር ላር ፀሐይ ስትወጣ ሁላችሁም የጦር መሣሪያችሁን ያዙ፤ ለጦር የደረሱ ወንዶች ሁሉ ከከተማይቱ ይውጡ፤ አንድ አለቃ ሹሙ፥ ወደ አሦራውያን ሜዳው የጥበቃ ኬላ የምትወርዱ ምሰሉ፤ ነገር ግን አትውረዱ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚህ በኋላ ሲነጋ ፀሐይ በወጣ ጊዜ ሁላ​ች​ሁም የጦር መሣ​ሪ​ያ​ች​ሁን ያዙ፤ አር​በ​ኞች የሆኑ ሰዎች ሁሉ ከከ​ተማ ወደ ውጭ ይውጡ፤ የአ​ሦ​ራ​ው​ያን ሠራ​ዊት ጠባ​ቂ​ዎ​ችም ወዳ​ሉ​በት ቦታ እን​ደ​ም​ት​ወ​ርዱ ሆና​ችሁ አለቃ ለራ​ሳ​ችሁ ሹሙ። ነገር ግን አት​ው​ረዱ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 14:2
0 Referencias Cruzadas