La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 13:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መመለሷ የማይታሰብ ነበርና ከትልቁ እስከ ትንሹ ሁሉም እየሮጡ መጡ። በሩንም ከፍተው ተቀበሏቸው፤ ብርሃን እንዲሆን እሳት አንድደው ዙሪያቸውን ከበቡአቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እንደ ተመ​ለ​ሰ​ችም አድ​ን​ቀ​ዋ​ልና ታና​ሹም፥ ታላ​ቁም ሁሉ ሮጠው ሄዱ፤ በሩ​ንም ከፍ​ተው ተቀ​በ​ሏት፤ እሳ​ትም አን​ድ​ደው፥ ፋና አብ​ር​ተው ከበ​ቧት።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 13:13
0 Referencias Cruzadas