La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 12:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የግሉ ጉዳይ አስፈጻሚ የሆነውን ጃንደረባ ባጎስን እንዲህ አለው፦ “ሂድና በአንተ ጥበቃ ሥር ያለችውን ዕብራዊት ሴት ወደ እኛ መጥታ ከእኛ ጋር እንድትበላና እንድትጠጣ አባብልልኝ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የገ​ን​ዘቡ ሁሉ መጋቢ የሆ​ነ​ውን ጃን​ደ​ረባ ባግ​ዋን፥ “በአ​ንተ ዘንድ ያለች ያችን ዕብ​ራ​ዊት ሴት ወደ እኛ ትመጣ ዘንድ አባ​ብ​ል​ልኝ፤ ከእኛ ጋር ትብላ፤ ትጠ​ጣም፤ ሄደ​ህም ንገ​ራት።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 12:11
0 Referencias Cruzadas