La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወደ ኢየሩሳሌም እስክትደርስ ድረስ በይሁዳ መካከል እመራሃለሁ፤ በዚያም ዙፋንህን እዘረጋልሃለሁ፤ እረኛ እንደሌላቸው በጐች ትመራቸዋለህ፥ ውሻም ምላሱን በአንተ ላይ አያንቀሳቅስም፤ ይህ አስቀድሞ ተነግሮኛል፤ ይህም ተብራራልኝ፥ ለአንተም እንድነግርህ ተላክሁ።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም እስ​ክ​ት​ደ​ር​ስም ድረስ በይ​ሁዳ መካ​ከል እወ​ስ​ድ​ሃ​ለሁ፤ በመ​ካ​ከ​ሏም ዙፋ​ን​ህን ትዘ​ረ​ጋ​ለህ እረ​ኛ​ቸ​ውም እንደ በተ​ና​ቸው በጎች ፈጽ​መህ ትከ​ብ​ባ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ውሻም በፊ​ትህ አይ​ጮ​ህ​ብ​ህም። ለእኔ እን​ዲህ ተነ​ግ​ሮ​ኛ​ልና። ይህ​ንም ዐውቄ እነ​ግ​ርህ ዘንድ ተላ​ክሁ።”

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 11:19
0 Referencias Cruzadas