La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 34:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“አስተዋይ ከሆንክ ይህን ስማ፥ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ማስተዋል ካለህ ይህን ስማ፤ እኔ የምለውንም አድምጥ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፤ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያለ​ዚያ ግን ተመ​ከር፥ ይህ​ንም ስማ፤ የን​ግ​ግ​ሬ​ንም ቃል አድ​ምጥ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፥ የንግግሬንም ቃል አድመጥ።

Ver Capítulo



ኢዮብ 34:16
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን እኔም እንደ እናንተ ማስተዋል እችላለሁ፥ ከእናንተም አላንስም፥ እንደዚህ ያለውን ነገር የማያውቅ ማን ነው?


ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአንድነት ይጠፋል፥ ሰውም ወደ አፈር ይመለሳል።”


በውኑ ጽድቅን የሚጠላ ሊገዛ ይገባዋልን? ጻድቅና ኃያል የሆነውንስ በደለኛ ታደርገዋለህን?