Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 34:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 ያለ​ዚያ ግን ተመ​ከር፥ ይህ​ንም ስማ፤ የን​ግ​ግ​ሬ​ንም ቃል አድ​ምጥ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 “ማስተዋል ካለህ ይህን ስማ፤ እኔ የምለውንም አድምጥ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 “አስተዋይ ከሆንክ ይህን ስማ፥ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፤ ንግግሬንም አድምጥ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 አስተዋይ ብትሆን ይህን ስማ፥ የንግግሬንም ቃል አድመጥ።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 34:16
4 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን እኔ ደግሞ እንደ እና​ንተ ልብ አለኝ። እኔ ከእ​ና​ንተ የማ​ንስ አይ​ደ​ለ​ሁም፥ እን​ደ​ዚህ ያለ​ውን ነገር የሚ​ያ​ውቅ ማነው?


ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት ይሞ​ታል፥ ሟችም ሁሉ ወደ ተፈ​ጠ​ረ​በት መሬት ይመ​ለ​ሳል።


ግፍን የሚ​ጠላ፥ ክፉ​ዎ​ች​ንም የሚ​ያ​ጠፋ፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ጻድቅ ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos