ሰባተኛው ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
ሰባተኛው ለአቆስ፣ ስምንተኛው ለአብያ፣
ሰባተኛውም ለአቆስ፥ ስምንተኛው ለአብያ፥
ዘጠኝኛው ለኢያሱ፥ አሥረኛው ለሴኬንያ፥
አምስተኛው ለመልክያ፥ ስድስተኛው ለሚያሚን፥
ከካህናቱም ልጆች፦ የሖባያ ልጆች፥ የሃቆፅ ልጆች፥ የባርዚላይ ልጆች ከገለዓዳዊው ባርዚላይ ሚስት ያገባ፥ በስማቸውም የተጠራ ነው።
ከአቢያ ዚክሪ፥ ከሚንያሚን፥ ከሞዓድያ፥ ፒልጣይ፥
ዒዶ፥ ጊንቶይ፥ አቢያ፥
በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ሴት ልጆች ወገን ነበረች፤ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።