Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 48:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ከዚ​ህም ሁሉ ጋር ሕዝቡ ንስሓ አል​ገ​ቡም፤ ከሀ​ገ​ራ​ቸ​ውም ተማ​ር​ከው እስ​ኪ​ሄዱ ድረስ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን አል​ተ​ዉም፤ በሀ​ገ​ሩም ሁሉ ተበ​ተኑ፤ ከሕ​ዝ​ቡም ጥቂት ሰዎች ቀሩ፤ ገዢም ከዳ​ዊት ቤት ቀረ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ይህ ሁሉ ቢደረግም ሕዝቡ አልተጸጸተም፥ ኃጢአት ከመሥራትም አልታቀበም፤ ከሀገራቸው እስኪባረሩና በምድር ሁሉ እስከተበተኑ ድረስ፥ ራሳቸውን አላስተካከሉም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 48:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች