ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 48:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ከእነርሱም ደግ ሥራ የሠሩ ነበሩ፤ ኀጢአትንም ያበዟት ነበሩ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ከዳዊት ቤት የተገኘ አንድ ሹምና፥ ጥቂት ሰዎች ብቻ ቀሩ፤ አንዳንዶቹ ግን እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠሩ፤ ሌሎች ደግሞ ኃጢአትን በኃጢአት ላይ ከመሩ። ምዕራፉን ተመልከት |