ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 46:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ከእርሱ አስቀድሞ እንደ እርሱ የሆነ ማንነው? እርሱ እግዚአብሔርም ጠላቶቹን ተዋጋለት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የእርሱን ያህል ቆራጥነት ከቶ ያሳየ ይኖራልን? የእግዚአብሔርን ጦርነቶች የመራ እርሱ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |