ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 38:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 አሳቡ እርሻውን እንዲያርስ ነው፤ ትጋቱም በሬውን ገለባ ያበላ ዘንድ ነው፤ ወይፈኑንም እስኪያቀና ድረስ ይደክማል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ስለ ቀደዳቸው ፈሮች ብዙ የሚያስብ፥ ሌቱን ጊደሮቹን ለማደለብ የሚተጋ፥ ገበሬ እንደምን ጥበበኛ ይሆናል? ምዕራፉን ተመልከት |