ምሳሌ 1:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ወጥመድን ለወፎች በከንቱ የሚያጠምዱ አይደለምና፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ወፎች ፊት እያዩ ወጥመድ መዘርጋት፣ ምንኛ ከንቱ ነው! ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወጥመድ በወፎች ዐይን ፊት በከንቱ ይተከላልና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ልትይዘው የምትፈልገው ወፍ እያየህ የምታጠምደው ወጥመድ ዋጋ የለውም። ምዕራፉን ተመልከት |