ምሳሌ 1:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወጥመድ በወፎች ዐይን ፊት በከንቱ ይተከላልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ወፎች ፊት እያዩ ወጥመድ መዘርጋት፣ ምንኛ ከንቱ ነው! ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ልትይዘው የምትፈልገው ወፍ እያየህ የምታጠምደው ወጥመድ ዋጋ የለውም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ወጥመድን ለወፎች በከንቱ የሚያጠምዱ አይደለምና፥ ምዕራፉን ተመልከት |