ኤፌሶን 4:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እናንተ ግን ክርስቶስን የተማራችሁት እንደዚህ አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 እናንተ ግን ክርስቶስን ያወቃችሁት እንደዚህ ባለ መንገድ አይደለም፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እናንተ ግን ስለ ክርስቶስ የተማራችሁት እንዲህ አይደለም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤ ምዕራፉን ተመልከት |